top of page
Search

ወጣት ባህሩ ሸዋዬን በዚህ የታሪክ ወር ልናነሳው እንፈልጋለን !

  • Writer: Zega events And advocacy
    Zega events And advocacy
  • Feb 3, 2024
  • 1 min read

ባህሩ የኢትዮጵያን የተመሳሳይ ፃታ አፍቃሪዎች የመብት ተማጋች ሲሆን ብዙ ስራዎችን በመሀበሩ House of Guramayle በኩል ሰርታል !


ከ2016 ጀምሮ የማህብረሰቡ አባል ሲሆን እራሱን ከተቀበለ በህዋላ ነፃነት ፍለጋ እና የተስሻለ ህወትን ለመኖር  በዩናይትድ ኪንግደም ጥገኝነት ለመጠየቅ የትውልድ ሀገሩ ከኢትዮጵያ ተሰዷል።


ባህሩ በዩናይትድ ኪንግደም  ከገባ በህዋላ ሀገሩ ላይ ላሉ እንደሱ አይነት የፆታ ዝንባሌ ላላቸው ኢትዮጵያውያን የደህነት ጉዳይ ስለሚያሳስበው ከጉዋደኞቹ ጋር በመሆን እራሱን ግልፅ በማድረግ ስለ ሰብአዊ መብት እየተማገተ ይገኛል ::


እናም ባህሩ ሲናገር ኢትዮጵያ በጠንካራ መግባባት ላይ የተመሰረተ ሃይማኖታዊ አገር ነች፣ እና ለተመሳሳይ ፆታ አፍቃሪዎች የማይመች ሀገር ነው ይላል::  የተመሳሳይ ፆታ የፍቅር ዝንባሌ በጣም የተከለከለ ነው እናም እኔ የበኩሌን አስተዋፅኦ አረጋለሁ በማለት ያምናል ::



 
 
 

Recent Posts

See All
Untitled

Disability Pride Month: "During Disability Pride Month, we celebrate the strength, resilience, and unique abilities of individuals with...

 
 
 

Comments


Post: Blog2_Post

BE ONE OF OUR MEMBER 

ETHIOPIA 🇪🇹

+254790 234 977

Subscribe Form

Thanks for submitting!

©2023 by Zega events and advocacy. Proudly created with Wix.com 

  • Facebook
  • YouTube
bottom of page