top of page
Search

ሀንጋሪ ምንም አይነት ስደተኛ እና የተመሳሳይ ፆታ አፍቃሪዎችን እንደማትቀበል ገለፀች ::

  • Writer: Zega events And advocacy
    Zega events And advocacy
  • Jan 24, 2024
  • 1 min read

" ለገንዘብ ተብሎ በግብረሰዶማውያን እና በስደተኞች ጥገኝነት ጥየቃ (asylum) ጉዳይ ሀገሪቱ ያላት ፖሊሲ አይቀየርም " - ሀንጋሪ


በመጪው ሰኔ የአውሮፓ ፓርላማ ምርጫ ይደረጋል ተብሎ እቅድ ተይዟል።


ከምርጫው ጋር ተያይዞ ስለ ግብረሰዶማውያን እና ስለስደተኞች እንዲሁም ስለሌሎች ጉዳዮች የሀንጋሪው ጠቅላይ ሚኒስትር ቪክቶር ኦርባን ከአንድ የሀገር ውስጥ ሬድዮ ጣቢያ ጋር ቃለምልልስ አድርገው ነበር።


በዚህም ወቅት ፤ ብዙ የአውሮፓ ፖለቲከኞች ይህንን ወቅት እንደምንም ብለው መትረፍ ይፈልጋሉ ብለዋል።



#ዜጋ ኤቨንትስ እና አድቮኬሲ

 
 
 

Recent Posts

See All
Untitled

Disability Pride Month: "During Disability Pride Month, we celebrate the strength, resilience, and unique abilities of individuals with...

 
 
 

Comments


Post: Blog2_Post

BE ONE OF OUR MEMBER 

ETHIOPIA 🇪🇹

+254790 234 977

Subscribe Form

Thanks for submitting!

©2023 by Zega events and advocacy. Proudly created with Wix.com 

  • Facebook
  • YouTube
bottom of page